TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ሀምሌ21 #2_ቀን_ቀርቶናል!

የዚህ ገፅ #ባለቤት የሆናችሁ በሙሉ ይህ የናተ ቀን ነውና እሁድ ሃምሌ 21 ከቀኑ በ6:00 ሰዓት በአበበች ጎበና የህፃናት ማሳደጊያና ልማት ድርጅት እንድትገኙ ከታላቅ አክብሮት ጥሪዬን አቀርባለሁ!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#እንገናኝ #ሀምሌ21

R= ቅዱስ ዮሐንስ ወልደነጎድጓድ ቤተክርስቲያን (ከፒያሳ ታክሲ መያዝ ይቻላል)

T1= ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ ሲመጡ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጎጃም በረንዳ ቅርንጫፍን ያገኛሉ፡፡ አስፓልቱን ትተው ቀጥታ የሚወስደውን ኮብልስቶን መንገድ ይዘው ይጓዙ

T2= ኮብልስቶኑን ተከትለው ቀጥታ ሲጓዙ የአስፓልት መንገድ ያገኛሉ ከዛም ወደ ቀኝ(ወደ ላይ) ይታጠፋሉ፡፡

T3= አስፓልቱን እንደያዙ ወደ ላይ ትንሽ ከፍ እንዳሉ ወደ ድርጅቱ መግቢያ ያገኛሉ፡፡

📌 በተጠቀሱት ነጥቦች ላይ እለቱን የተመለከቱ ባነሮች መሰቀላቸውን ያረጋግጡ፡፡

Google Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡
ፎቶ📸

በአበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት የተከበረውን TIKVAH-ETH ሁለተኛ አመት የምስረታ በዓልን #በፎቶ ተመልከቱ!

📸ዶክተር ኤልያስ ገብሩ
📸የWKU ፕሬዘዳንት ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ
📸የሰብአዊ መብት ተሟጋች ኦባንግ ሜቶ
📸የ"ተስፋ የሰነቀ ጉዞ" ፀሃፊ ጋዜጠኛ ጥሩወርቅ ካሳ
📸የWKU የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ሲሳይ ሸዋማረ

#ሁለተኛ_አመት🎂#TIKVAH_ETH

#አበበች_ጎበና_የህፃናት_እንክብካቤና_ልማት_ድርጅት #ሀምሌ21

🏷በዕለቱ የተላለፉ መልዕክቶችን በቀጣይ ቀናት በዩትዩብ እና በቴሌግራም ቻናላችን በኩል ወደእናተ ይደርሳል!! በድጋሚ እንኴን አደረሰን!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#TIKVAH_ETH

📹የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፂዮን ተክሉ
📹የWKU ፕሬዘዳንት ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ
📹የሰብአዊ መብት ተሟጋች ኦባንግ ሜቶ
📹የ"ተስፋ የሰነቀ ጉዞ" ፀሃፊ ጋዜጠኛ ጥሩወርቅ ካሳ
📹የWKU የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ሲሳይ ሸዋማረ

#ሁለተኛ_አመት🎂#TIKVAH_ETH

#አበበች_ጎበና_የህፃናት_እንክብካቤና_ልማት_ድርጅት #ሀምሌ21

@tsegabwolde @tikvahethiopia