TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Forwarded from TIKVAH-SPORT
#Russia #Africa #Ethiopia

ኢትዮጵያ የነበረባት 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ ተሰረዘላት!

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ኢትዮጵያ የነበረባትን 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ መሰረዛቸውን ሞስኮ ታይምስ ዘግቧል። እንደዘገባው ሞዛምቢክ 40 ሚሊዮን ዶላር፣ ማዳጋስካር 89 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ታንዛኒያ መጠኑ ያልታወቀ የብድር መጠን ተሰርዞላቸዋል።

ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AFRICA

በአፍሪካ 46 ሀገራት የኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ተጠቂዎች ቁጥር 3,778 ደርሷል። 109 ሰዎች በቫይረሱ ሞተዋል። በተጠቂዎች ቁጥር ደቡብ አፍሪካ የቀዳሚውን ስፍራ ይዛለች በሀገሯ 1,170 ደርሷል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AFRICA

የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ በቀጣዮቹ 12 ወራት 190 ሺ ሰዎችን በአፍሪካ ሊገድል እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት /WHO/ አስጠንቅቋል፡፡

የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የ47 ሃገራት ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት አስጠናሁ ባለው ጥናት ለወረርሽኙ አፋጣኝ ምላሽ እና ተገቢው ትኩረት ካልተሰጠ ስርጭቱ ሙሉ በሙሉ ሳይጠፋ ረጅም አመታትን ሊቆይ እንደሚችልም አስታውቋል፡፡

ከአሁን ቀደምም እንደ መንግስታት የዝግጁነት እና የምላሽ ሁኔታ ቢለያይም እስከ 10 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ እንደሚችሉ አስጠንቅቆ ነበር፡፡

በያዝነው ሳምንት ይፋ የሆነው የድርጅቱ ጥናት የቁጥጥር ስራዎች በታሰበው ልክ ውጤት የማያመጡ ከሆነ ወረርሽኙ በተከሰተበት በዚህ ዓመት ብቻ ከ29 እስከ 44 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በቫይረሱ ሊያዙ ይችላሉ - #AlAin

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AFRICA

አፍሪካ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 105,100 ደረሱ። ከነዚህ መካከል 3,185 ሰዎች ሲሞቱ 42,643 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና አገግመዋል።

3 ከፍተኛ ኬዝ የተመዘገበባቸው የአፍሪካ ሀገራት ፦

- ደቡብ አፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ 20,185፣ ሞት 397 ፣ ያገገሙ 10,104

- ግብፅ በቫይረሱ የተያዙ 15,786 ፣ ሞት 707 ፣ ያገገሙ 4,374

- አልጄሪያ በቫይረሱ የተያዙ 7,918 ፣ ሞት 582 ፣ ያገገሙ 4,256

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AFRICA

አፍሪካ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 131,760 ደርሰዋል። ከነዚህ መካከል 3,814 ሰዎች ሲሞቱ 55,145 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና አገግመዋል።

3 ከፍተኛ ኬዝ የተመዘገበባቸው የአፍሪካ ሀገራት ፦

- ደቡብ አፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ 27,403 ፣ ሞት 577 ፣ ያገገሙ 14,370

- ግብፅ በቫይረሱ የተያዙ 20,793 ፣ ሞት 845 ፣ ያገገሙ 5,359

- አልጄሪያ በቫይረሱ የተያዙ 8,997 ፣ ሞት 630 ፣ ያገገሙ 5,277

#worldometers
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AFRICA

አፍሪካ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 137,677 ደርሰዋል። ከነዚህ መካከል 3,945 ሰዎች ሲሞቱ 58,225 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና አገግመዋል።

3 ከፍተኛ ኬዝ የተመዘገበባቸው የአፍሪካ ሀገራት ፦

- ደቡብ አፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ 29,240 ፣ ሞት 611 ፣ ያገገሙ 15,093

- ግብፅ በቫይረሱ የተያዙ 22,082 ፣ ሞት 879 ፣ ያገገሙ 5,511

- ናይጄሪያ በቫይረሱ የተያዙ 9,302 ፣ ሞት 261 ፣ ያገገሙ 2,697

#worldometers
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AFRICA

አፍሪካ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 160,100 ደርሰዋል። ከነዚህ መካከል 4,522 ሰዎች ሲሞቱ 69,327 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና አገግመዋል።

3 ከፍተኛ ኬዝ የተመዘገበባቸው የአፍሪካ ሀገራት ፦

- ደቡብ አፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ 35,812 ፣ ሞት 755 ፣ ያገገሙ 18,313

- ግብፅ በቫይረሱ የተያዙ 27,536 ፣ ሞት 1,052 ፣ ያገገሙ 6,827

- ናይጄሪያ በቫይረሱ የተያዙ 10,819 ፣ ሞት 314፣ ያገገሙ 3,240

#worldometers
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AFRICA

አፍሪካ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 172,183 ደርሰዋል። ከነዚህ መካከል 4,784 ሰዎች ሲሞቱ 75,830 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና አገግመዋል።

3 ከፍተኛ ኬዝ የተመዘገበባቸው የአፍሪካ ሀገራት ፦

- ደቡብ አፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ 40,792 ፣ ሞት 848 ፣ ያገገሙ 21,311

- ግብፅ በቫይረሱ የተያዙ 29,767፣ ሞት 1,126 ፣ ያገገሙ 7,756

- ናይጄሪያ በቫይረሱ የተያዙ 11,516፣ ሞት 323 ፣ ያገገሙ 3,535

#worldometers
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AFRICA

በመላው አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 216,479 ደርሷል፤ ከነዚህ መካከል 5,744 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 99,828 ሰዎች አገግመዋል።

ከፍተኛ የሰው ቁጥር በቫይረሱ የተያዘባቸው 5 ሀገራት ደቡብ አፍሪካ 58,568 ሰዎች ፣ ግብፅ 38,284 ሰዎች፣ ናይጄሪያ 13,873 ሰዎች ፣ አልጄሪያ 10,589 ሰዎች እና ጋና 10,358 ሰዎች ናቸው።

ኢትዮጵያና ጎረቤት ሀገራት ...

በኢትዮጵያ ፣ ኬንያ ፣ ሱማሊያ፣ ጅቡቲ፣ ሱዳን ፣ ደቡብ ሱዳን እና ኤርትራ በአጠቃላይ 21,023 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል።

ከኤርትራ ውጭ በ6ቱ ሀገራት የ674 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ በአጠቃላይ 6,651 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና ከበሽታው አገግመዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia