#AFRICA

አፍሪካ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 172,183 ደርሰዋል። ከነዚህ መካከል 4,784 ሰዎች ሲሞቱ 75,830 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና አገግመዋል።

3 ከፍተኛ ኬዝ የተመዘገበባቸው የአፍሪካ ሀገራት ፦

- ደቡብ አፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ 40,792 ፣ ሞት 848 ፣ ያገገሙ 21,311

- ግብፅ በቫይረሱ የተያዙ 29,767፣ ሞት 1,126 ፣ ያገገሙ 7,756

- ናይጄሪያ በቫይረሱ የተያዙ 11,516፣ ሞት 323 ፣ ያገገሙ 3,535

#worldometers
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia