TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ‼️

በጅቡቲ የኢትዮዽያ የቀድሞ አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ በጅቡቲ ቆይታቸው የታዘቡትን ለLTV እንደተናገሩት የሌሎች መንግስታዊ ድርጅቶች ገመና "ሜቴክ #ማረኝ ያስብላል" ብለዋል።

የስኳር ኮርፖሬሽን ከውጭ የገዛው 10 ሺ ኩንታል ስኳር #አሸዋ በመሆኑ ምክንያት በጅቡቲ የሚገኙ የቀን ሰራተኞች አሸዋ አንሸከምም በማለታቸው ሪፖርት ማድረጋቸውን አስታውሰዋል።

ከውጭ የተገዛ ስንዴ ኮረት/ድንጋይ በመሆኑ ምክንያት የጅቡቲ ወደብ ማሸጊያ ማሽንን መስበሩንም ተናግረዋል።

ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia