አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ‼️

በጅቡቲ የኢትዮዽያ የቀድሞ አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ በጅቡቲ ቆይታቸው የታዘቡትን ለLTV እንደተናገሩት የሌሎች መንግስታዊ ድርጅቶች ገመና "ሜቴክ #ማረኝ ያስብላል" ብለዋል።

የስኳር ኮርፖሬሽን ከውጭ የገዛው 10 ሺ ኩንታል ስኳር #አሸዋ በመሆኑ ምክንያት በጅቡቲ የሚገኙ የቀን ሰራተኞች አሸዋ አንሸከምም በማለታቸው ሪፖርት ማድረጋቸውን አስታውሰዋል።

ከውጭ የተገዛ ስንዴ ኮረት/ድንጋይ በመሆኑ ምክንያት የጅቡቲ ወደብ ማሸጊያ ማሽንን መስበሩንም ተናግረዋል።

ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia