TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ጀግኒት

ተማሪ NEIMA TIJANI ABABIYA በዘንድሮው የዩኒቨርሲቲ /የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ/ ፈተና 638 ያስመዘገበች ኢትዮጵያዊት ናት! TIKVAH-ETH በቀጣይ ቀናት አስተያየቷን ይዞ ለመቅረብ ጥረት ያደርጋል። #Jimma #GERA #638

@tsegabwolde @tikvahethiopia
"መንገዱ ከለሊት ጀምሮ እንደተዘጋ ነው" - የቲክቫህ አባላት

ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ በሚወስደው መንገድ ሹፌሮች ላይ ጥቃት ተፈፅሟል በሚል ምክንያት መንገዱ ከለሊት 9:00 ሰዓት ጀምሮ መዘጋቱን እና አሁንም ድረስ አለመከፈቱን የቲክቫህ አባላት አሳውቀዋል።

አባላቶቻችን ያሉበትን ሁኔታ በፎቶ አስደግፈው የገለፁ ሲሆን አሁንም በመንገድ ላይ ስለመቆማቸው ገልፀዋል።

በዚህ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን አሰባስበን የምንለዋወጥ ይሆናል።

#GERA

@tikvahethiopia