TIKVAH-ETHIOPIA
#ጀግኒት
ተማሪ
NEIMA TIJANI ABABIYA
በዘንድሮው የዩኒቨርሲቲ /የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ/ ፈተና 638 ያስመዘገበች ኢትዮጵያዊት ናት! TIKVAH-ETH በቀጣይ ቀናት አስተያየቷን ይዞ ለመቅረብ ጥረት ያደርጋል። #Jimma #GERA #638
@tsegabwolde
@tikvahethiopia