TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AFCON2021

⚽️ ኢትዮጵያ 🇪🇹🇨🇲 ካሜሮን
🗓 ዛሬ ጥር 5 / 2014 ዓ/ም
⌚️ ማታ 1:00
🏟️ ፖል ቢያ ስታድየም
📍 ካሜሩን - ያዉንዴ
🖥 ሱፐር ስፖርት / ስካይ ስፖርት እና ኢቲቪ መዝናኛ

ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !

#HanaG.

More : @tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
#AFCON2021 ⚽️ ኢትዮጵያ 🇪🇹🇨🇲 ካሜሮን 🗓 ዛሬ ጥር 5 / 2014 ዓ/ም ⌚️ ማታ 1:00 🏟️ ፖል ቢያ ስታድየም 📍 ካሜሩን - ያዉንዴ 🖥 ሱፐር ስፖርት / ስካይ ስፖርት እና ኢቲቪ መዝናኛ ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ ! #HanaG. More : @tikvahethsport
#AFCON2021

ሀገራችን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫው የመጀመሪያ ጎሏን አስቆጠረች።

ኢትዮጵያ ከካሜሮን ጋር ፍልሚያዋን እያደረገች ትገኛለች።

ጨዋታው ከተጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች የተቆጠረ ሲሆን በዳዋ ሆቴሳ አማካኝነት በዘንድሮ ውድድር የመጀመሪያ ጎል አስቆጥራለች።

ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ቀጥሏል።

በስፖርት ገፃችን ተከታተሉ : @tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
#AFCON2021 ሀገራችን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫው የመጀመሪያ ጎሏን አስቆጠረች። ኢትዮጵያ ከካሜሮን ጋር ፍልሚያዋን እያደረገች ትገኛለች። ጨዋታው ከተጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች የተቆጠረ ሲሆን በዳዋ ሆቴሳ አማካኝነት በዘንድሮ ውድድር የመጀመሪያ ጎል አስቆጥራለች። ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ቀጥሏል። በስፖርት ገፃችን ተከታተሉ : @tikvahethsport
#AFCON2021

#ኢትዮጵያ እና #ካሜሮን መካከል እየተደረገ የሚገኘው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ፍልሚያ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል።

ሀገራችን ኢትዮጵያ በመጀመሪያ አጋማሽ አስደሳችና እጅግ ማራኪ የሚባል እንቅስቃሴ አሳይታለች።

በዘንድሮ ውድድርም የመጀመሪያ ጎል አስቆጥራለች።

ድል ለእናት ሀገራችን ኢትዮጵያ ይሆን ዘንድ እንመኛለን።

More : @tikvahethsport
#AFCON2021

ሀገራችን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ 2ኛ ጨዋታ በካሜሮን 4 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፋለች።

More : @tikvahethsport