TIKVAH-ETHIOPIA
TIKVAH-ETHIOPIA
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ
❤️
ሀገራችን ከስምንት አመታት ቆይታ በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫው በመመለስ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ዛሬ ምሽት 4:00 ላይ ታደርጋለች። ብሄራዊ ቡድናችን በምድቡ የመክፈቻ ጨዋታ ኬፕ ቨርዴን የሚገጥም ይሆናል። ቡድናችን ውድድሩ ሳይጀምር ቀደም ብሎ ካሜሮን በመግባት ጠናካራ ልምምድ ሲያደርግ መቆየቱ አይዘነጋም። በካሜሩን የሚገኙ የቲክቫህ አባላት በቀጥታ ከስፍራው መረጃዎችን @tikvahethsport…
#ማስታወሻ
#AFCON2021
⚽️
ኢትዮጵያ
🇪🇹
ከ
🇨🇻
ኬፕቨርዴ
🗓
ዛሬ ጥር 01 / 2014 ዓ/ም
⌚️
ማታ 4:00 (10:00pm)
🏟️
ኦለምቤ ስታድየም
📍
ካሜሩን - ያዉንዴ
🖥
ሱፐር ስፖርት / ስካይ ስፖርት እና ኢቲቪ መዝናኛ
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
#HanaG.
More :
@tikvahethsport