TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
FAKE NEWS‼️

"ሰበር ዜና!! የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል president ሙክታር ከድር እና የቀድሞ አፈጉባኤ አባዱላ ገመዳ ዛሬ ከመኖሬያ ቤታቸው በፌደራል ፖሊስ #ተይዘዋል!!ምንጭ፦ OBN"
.
.
የኦሮሚያ ክልል ቃል አቀባይ አቶ #አድማሱ ወሬው #የሀሰት መሆኑን ለAPው ጋዜጠኛ #ኤልያስ_መሰረት አረጋግጠዋል። አቶ አዲሱ አረጋም "fake news" ብለው በሜሴጅ ለአለም ኣቀፉ ጋዜጠኛ አሳውቀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia