TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA ኢትዮጵያ ከዓለም #1ኛ ሆና አጠናቀቀች። ሀገራችን #ኢትዮጵያ በቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮን ከዓለም አንደኛ ሆና አጠናቀቀች። #አሜሪካ ሁለተኛ ፤ #ቤልጂየም ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል። በቤልግሬድ 2022 የዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ ፦ 🥇4 ወርቅ፣ 🥈3 ብር፣ 🥉2 ነሃስ፣ በድምሩ 9 ሜዳሊያዎች ማግኘት ችላለች። እንኳን ደስ አላችሁ…
#DrAbiyAhmed

ጠ/ሚር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በሰርቢያ-ቤልግሬድ በተካሄደው 18ኛው የአለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ በአንደኝነት ደረጃ ስላጠናቀቀች የተሰማቸውን ደስታ ገለፁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመላው ኢትዮጵያውያን " እንኳን ደስ አለን ! እንኳን ደስ አላችሁ ! " ብለዋል።

@tikvahethiopia