የአቶ ለማ መገርሳ ቀጣይ የፖለቲካ ተሳትፎ ዕጣፈንታ...
#VOA #LemmaMegersa
ቪኦኤ : ኦቦ ለማ እንደሚያውቁት የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ODP) ፈርሷል፤ የእርሶ የፖለቲካ ተሳትፎ ዕጣፈንታ ምን ይሆን?
ኦቦ ለማ : "ከዚህ ድርጅት ውጣልን ብለው እስካልወሰኑ ልዩነቴን ይዤ እሟገታለሁ። እኔ ብቻ ስላሆን ቅራኔ ያላቸው፣ የሚከራከሩ ብዙ አሉ። ከሆነልን እናስተካክላለን፤ ካልሆነ ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ተመካክረን የሚበጀንን እናደርጋለን።"
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot