TIKVAH-ETHIOPIA
በሀዋሳ ከተማ የሚኖሩ
የአለታ ወንዶ
የመረዳጅ #ዕድር አባላት በአለታ ወንዶ ከተማ ተከስቶ በነበረው ግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ800 ሺህ ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።
Via #SRTA
@TSEGABWOLDE
@TIKVAHETHIOPIA