#ጀርመን

በፍራንክፈርት የስምንት አመት ልጅ ከነ አናቱ ወደ ባቡር ሐዲድ ገፍቶ በመጣል የተጠረጠረው ኤርትራዊ በጥምር ግድያ ወንጀል ክስ ሊመሰረትበት ነው፣ የ40 አመቱ ተጠርጣሪ ባለትዳርና የ3 ልጆች አባት ነው። ስዊትዘርላንድ ከገባ 13 አመታት አስቆጥሯል።

Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia