ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ...

እኔ የዩኒቨርስቲ ተማሪ ነኝ!

#የዚችን_ሀገር_ችግር_የምቀርፈው_በመማር_ነው!

#መብቴን_የማስከብረው_በማወቅ_ነው

#ከምማርበት_ጊዜ_ቀንሼ_ለወንድሜ_ድንጋይ_አላነሳም!

#ይልቅስ_ጊዜ_ተርፎንም_ከሆነ_በጎ_ፈቃደኞች_ነን!

ትዝታዎቼን ከጥላቻ ጋር ማስተሳሰር አልሻም።ሰዎችን በመደገፍ ግን የተሻለ አለም ለወገኖቼ መፍጠር እሻለሁ! ጓደኞቼም እንደዛው!

ቀኖቻችንን ፍቅር በመስጠት ውስጥ እያሳለፍን ነው! ብዙ ፍቅራችንን የሚፈልጉ ወገኖች አሉ!

በመገፋፋት በታሪካችን ላይ የምናሰፍረው አንዳች መልካም አሻራ የለም!

እኛ ጋር ብትመጡ የምናወራችሁ እና የምናሳያችሁ መልካም ነገር እንጂ የተሰበረ መስታወት ፥የተጠቃ ተማሪ ፥ አይደለም እኛ በጎ ፍቃደኞች ነን!

#ጣሊታ_ራይዝ_አፕ #ሀምሊን_የፌስቱላ_ማዕከል
#ሀዋሳ_ዩኒቨርስቲ #አዋዳ_ካሞፓስ
#ቅን_ዲል_ክበብ

©ሀና ሀይሉ(አዋዳ TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia