#Update የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫው በቅርቡ በሰብአዊ መብት ጥሰትና #በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ እና በቁጥጥር ሥር እየዋሉ በሚገኙ ከፍተኛ አመራሮች እና
በሌሎች ወቅታዊ የፍትሕ ሥርዓት ጉዳዮች ላይ የሚሰጥ ነው ተብሏል። መግለጫው ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ እንደሚሰጥ ከጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia