#HARGEISA
በሶማሊላንድ ሁለተኛ (2) ሰው በኮቪድ-19 መሞቱ ሪፖርት ተደረገ ፤ በዛሬው ዕለት ህይወታቸው እንዳለፈ የተገለፀው ግለሰብ የሀርጌሳ ነዋሪ ሲሆኑ ምንም አይነት የጉዞ ታሪክ እንደሌላቸው ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
በሶማሊላንድ ሁለተኛ (2) ሰው በኮቪድ-19 መሞቱ ሪፖርት ተደረገ ፤ በዛሬው ዕለት ህይወታቸው እንዳለፈ የተገለፀው ግለሰብ የሀርጌሳ ነዋሪ ሲሆኑ ምንም አይነት የጉዞ ታሪክ እንደሌላቸው ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot