አስቸኳይ መረጃ‼️
በሀዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለው የኢህአዴግ 11ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ በሠላም መጠናቀቁን በማስመልከት በሲዳማ ብሔር ባህላዊ ጫዋታ ( #በቄጣላ) እንደሚበሰር ተገለፀ።
"ሀገራዊ አንድነት ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ቃል ከመስከረም 23-25/2011 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለው የኢህአዴግ 11ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ በድል መጠናቀቁን ለማብሠር ነገ ቅዳሜ መስከረም 26/2011 ዓ.ም. በሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም የኢህአዴግ ሊቀመንበርና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትሪ ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ እና የግንባሩ ምክትል ሊቀመንበርና የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሪ አቶ #ደመቀ_መኮንን ጨምሮ የየሁሉም ክልሎች ርዕሳኔ መስተዳድሮች፣ የእህትና አጋር ድርጅቶች አመራሮች እንዲሁም የኢህአዴግ 11ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ ተሳታፊ አባላትና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ከጧቱ 1:00 ጀምሮ የቄጣላ ትዕይንት ከታዬ በኋላ ጉባዔው በይፋ ይዘጋል።
በመሆኑም በተባለው ሰዓት በቦታው ተገኝታችሁ ትዕይንቱን እንድትከታተሉ የሲዳማ ዞን አስተዳደር ጥሪውን ያቀርባል።
መስከረም25/2011 ዓ.ም
ሀዋሳ,ሲዳማ
ምንጭ፦ የሲዳማ ዞን ባህል፣ ቱሪዝም እና መንግስ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሀዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለው የኢህአዴግ 11ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ በሠላም መጠናቀቁን በማስመልከት በሲዳማ ብሔር ባህላዊ ጫዋታ ( #በቄጣላ) እንደሚበሰር ተገለፀ።
"ሀገራዊ አንድነት ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ቃል ከመስከረም 23-25/2011 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለው የኢህአዴግ 11ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ በድል መጠናቀቁን ለማብሠር ነገ ቅዳሜ መስከረም 26/2011 ዓ.ም. በሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም የኢህአዴግ ሊቀመንበርና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትሪ ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ እና የግንባሩ ምክትል ሊቀመንበርና የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሪ አቶ #ደመቀ_መኮንን ጨምሮ የየሁሉም ክልሎች ርዕሳኔ መስተዳድሮች፣ የእህትና አጋር ድርጅቶች አመራሮች እንዲሁም የኢህአዴግ 11ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ ተሳታፊ አባላትና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ከጧቱ 1:00 ጀምሮ የቄጣላ ትዕይንት ከታዬ በኋላ ጉባዔው በይፋ ይዘጋል።
በመሆኑም በተባለው ሰዓት በቦታው ተገኝታችሁ ትዕይንቱን እንድትከታተሉ የሲዳማ ዞን አስተዳደር ጥሪውን ያቀርባል።
መስከረም25/2011 ዓ.ም
ሀዋሳ,ሲዳማ
ምንጭ፦ የሲዳማ ዞን ባህል፣ ቱሪዝም እና መንግስ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia