TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#SPORT : ኢትዮጵያ በጊኒ ተሸነፈች።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድናችን #የአፍሪካ_ዋንጫ ማጣርያ የምድብ ሶስተኛ ጨዋታውን ከጊኒ አቻው ጋር አድርጓል።

ጨዋታውን ያደረገው በሞሮኮ " ሞሀመድ አምስተኛ " ስታዲየም ነው።

በዚህም ጨዋታ ብሔራዊ ቡድናችን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።

ውጤቱን ተከትሎ አሁን ያለው የምድቡ ደረጃ ፦

1ኛ. ግብፅ 6 ነጥብ
2ኛ. ጊኒ 6 ነጥብ
3ኛ. ማለዊ 3 ነጥብ
4ኛ. ኢትዮጵያ 3 ነጥብ

ብሔራዊ ቡድናችን ከቀናት በኋላ የምድብ አራተኛ ጨዋታቸውን #ከጊኒ ጋር ያደርጋል።

More : @tikvahethsport    

@tikvahethiopia