TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#GedeoZone , #Yirgachefe 📍

ከያቤሎ ወደ አዲስ አበባ 65 ሰዉ ጭኖ ስጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኦሮ 34983 የሆነ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ተገልብጦ በሰዉና በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ።

አደጋው የደረሰው በጌዴኦ ዞን በይርጋጨፌ ወረዳ " ቆንጋ ቀበሌ " ነው።

በተከሰተው የትራፊክ አደጋ የ #ስድስት ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ሲያልፍ በ13 ሰዎች ላይ ከባድ አደጋ ደርሷል።

ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በይርጋጨፌና ዲላ ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና ድጋፍ እየተደረገላቸው ይገኛል።

የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሚገኝ የይርጋጨፌ ወረዳ ፖሊስ አሳውቋል።

@tikvahethiopia