TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
UAE #አቡዳቢ በታክሲ ስራ ላይ የተሰማራ ወንድማችንና የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል 'ማሪና ሞል' ያለውን ድባብ በቪድዮ አጋርቶናል!!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#UAE

በአቡዳቢ የኢትዮጰያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የመቃኞ ቤተ ክርስቲያን ለመንፈሳዊ አገልግሎት ክፍት ተደረገ።

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዛሬ በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች / UAE ፤ #አቡዳቢ የኢትዮጰያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የመቃኞ ቤተ ክርስቲያንን መርቀውና ባርከው ለመንፈሳዊ አገልግሎት ክፍት አድርገዋል።

የቤተ ክርስቲያኑ መቃረቢያ ቤት ዛሬ በተመረቀበት ወቅት ቡራኬ የሰጡት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ፤ " በምትፈልጉት ጊዜ ከፍታችሁ የምትገቡበት ቤተክርስቲያን ስላገኛችሁ ደስ ብሎናል። ይህንን የሚያህል ስፋት ያለውም አይቼ አላውቅም። " ብለዋል።

Via Ethiopian Embassy - UAE

@tikvahethiopia