#Adwa128
የሀገር መከላከያ ሠራዊት የዘንድሮው 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ስነስርዓቶች እንደሚከበር አሳውቋል።
በዓሉ በአ/አ ፒያሳ በሚገኘው የ " ዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም " እንደሚከበር ገልጿል።
የዓድዋ ጀግኖችን የሚዘክር የ34 ደቂቃ ዶክመንታሪ ፊልም፣ ቢል ቦርድ፣ በራሪ ወረቀቶች፣ ሎጎ፣ መሪ ቃል እና ሠራዊቱ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ሆኖ የሚወያይበት ፅሁፍ ተዘጋጅቷል ተብሏል።
በዕለቱ የካቲት 23 ቀን ወታደራዊ የሰልፍ ትርኢት እና ድሉን የሚያስታውሱ ልዩ ልዩ ትርኢቶች ፒያሳ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ይቀርባል ተብሏል።
@tikvahethiopia
የሀገር መከላከያ ሠራዊት የዘንድሮው 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ስነስርዓቶች እንደሚከበር አሳውቋል።
በዓሉ በአ/አ ፒያሳ በሚገኘው የ " ዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም " እንደሚከበር ገልጿል።
የዓድዋ ጀግኖችን የሚዘክር የ34 ደቂቃ ዶክመንታሪ ፊልም፣ ቢል ቦርድ፣ በራሪ ወረቀቶች፣ ሎጎ፣ መሪ ቃል እና ሠራዊቱ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ሆኖ የሚወያይበት ፅሁፍ ተዘጋጅቷል ተብሏል።
በዕለቱ የካቲት 23 ቀን ወታደራዊ የሰልፍ ትርኢት እና ድሉን የሚያስታውሱ ልዩ ልዩ ትርኢቶች ፒያሳ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ይቀርባል ተብሏል።
@tikvahethiopia