TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#FAKE የ2012 ዓ/ም የተማሪዎች ቅበላ ቀናት በሚል በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው ይህ መረጀ ሀሰተኛ ነው።

💫እንደ TIKVAH-ETH የሚደርሱንን የጥሪ ቀናት እናቀርባለን!! የሚመለከታችሁ የዩኒቨርሲቲ ክፍሎች እና የተማሪ ህብረቶች ጥሪዎቻችሁን @tsegabwolde ማድረስ እንደምትችሉ በዚህ አጋጣሚ ለማሳወቅ እንወዳለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FAKE የ2012 ዓ/ም የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ/የዩኒቨርሲቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ እየተባለ የሚሠራጨው መረጃ ሀሰተኛ ነው።
@TSEGABWOLDE @TIKVAHETHIOPIA
#FAKE በትምህርት ሚኒስቴር ስም እየተሰራጨ ያለው መረጃ ሀሰተኛ ነው!
#FAKE የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቅያ ወይም የመሰናዶ መግቢያ #መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ እየተባለ በማህበራዊ ሚዲያ ሚሰራጨው። በዛሬው ዕለት ይፋ የተደረገው ተማሪዎች ውጤት ብቻ ነው። የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አልተደረገም። በሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጀዎች እንዳትታለሉ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FAKE

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከላይ የምትመለከቱ የአዲስ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥሪን የሚመለከተው መረጃ ሀሰተኛ እንደሆነ አሳውቋል። "ETHIOPIA UNIVERSITY NEWS" ይህን ገፅ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አያውቀውም።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FAKE ይህ BBC Amharic News ተብሎ የተከፈተና ከ4 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ ሀሰተኛ ነው። የሚተላለፉት መረጃዎችም BBC የአማርኛው አገልግሎትን የሚወክሉ አይደሉም። ገፁ እንዲዘጋ ለማድረግም እየተሰራ እንደሆነ ተነግሮናል።

ትክክለኛው የBBC አማርኛ የፌስቡክ ገፅ Verify የተደረገና ከ300 ሺህ በላይ ተከታዮች ያሉት ነው👇
https://m.facebook.com/BBCnewsAmharic/

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Fake አህመድ ተሾመን በሚመለከት በማህበራዊ ትስስር ገፆች እየተሰራጨ የሚገኘው መልዕክት #ሀሰተኛ ነው። ድምፃዊው በፌስቡክ ገፁ እንዳሳወቀው መልዕክቱ እሱ ያለው እንዳልሆነ ገልጿል።

"ውድ አድናቂዎቼ እንዲ አይነት መልዕክት በፍፁም አላስተላለፍኩም ይህ የኔ ፖስት አይደለም እኔ ፖስት ያደረኩኝ አስመስለው ፖስት አርገው ነው።" አህመድ ተሾመ

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FAKE "በአዲስ ዘመን ጋዜጣ" ላይ የወጣ አስመስሎ በተለያዩ አካላት እየተሰራጩ የሚገኙት መረጃዎች ሀሰተኛ ናቸው። ከላይ የምትመለከቱት በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ነው።

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
#FAKE_PHOTO #ERSS01

ይሄ ዛሬ ማምሻውን 'ይህችናት ሳተላይቷ' ነገ ኢትዮጵያ የምታመጥቀው ሳተላይት (#ERSS01) ይህቺ ናት እየተባለ ሲሰራጭ የነበረው ፎቶ ሀሰተኛ ነው። ፎቶው 2013 ላይ የተነሳ ነው። በሚግርም ሁኔታ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ተከታይ ያላቸው የፌስቡክ ገፆች ሳይቀሩ ፎቶውን ሳያጣሩ ሳያረጋግጡ ሲቀባበሉት ነበር።

ማስታወሻ #ETRSS01 -- ሀገራችን ኢትዮጵያ በታሪኳ የመጀመሪያ ሳታላይቷን ነገ አርብ ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ህዋ የምታመጥቅ ይሆናል። የቲክቫህ ቤተሰቦች ከወዲሁ እንኳን ደስ አለን ለማለት እንወዳለን!

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia