TIKVAH-ETHIOPIA
#FAKE "በአዲስ ዘመን ጋዜጣ" ላይ የወጣ አስመስሎ በተለያዩ አካላት እየተሰራጩ የሚገኙት መረጃዎች ሀሰተኛ ናቸው። ከላይ የምትመለከቱት በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ነው።
@tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot