TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ዋቻሞ_ዩኒቨርሲቲ

ከ23,500 በላይ ተማሪዎችን በዋናው ግቢ፣ በዱራሜ፣ በንግስት እሌኒ መሀመድ መታሰቢያ ሆስፒታል እያስተማረ የሚገኘው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ለ6ኛ ጊዜ 3,144 ተማሪዎችን በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የTIKVAH-ETH #የStopHateSpeech ሀገር አቀፍ ዘመቻዎች/በዩኒቨርሲቲ ደረጃ/ና በየተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ውስጥ የተደረጉ ጉብኝቶችን ለመከታተል #የዩትዩብ ቻናላችንን ይጎብኙ!

#ሀረማያ #ጅማ #ወልቂጤ #ሀዋሳ #ወላይታ_ሶዶ #አርባምንጭ #መቐለ #ዋቻሞ #ወሎ #ደብረብርሃን #ወልዲያ

Watch ""የአንድ እናት ልጆች ነን" በመቐለ ዩኒቨርሲቲ #TIKVAH_ETHIOPIA" on YouTube
https://youtu.be/qjyt56okb3U
Congratulations 🎉

ዛሬ የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ።

#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ

ጅማ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 3 ሺህ 868 ተማሪዎችን አስመርቋል።

ተማሪዎቹ በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና ሦሥተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።

ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በመደበኛ፣ በተከታታይ፣ በርቀት እንዲሁም በክረምት መርሃ ግብሮች ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው።

#ዋቻሞ_ዩኒቨርሲቲ

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ማስመረቅ ጀምሯል።

ዩኒቨርሲቲው 3 ሺ 134 የቅድመ ምረቃ እና 42 የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን በድምሩ 3 ሺህ 176 ተማሪዎችን ዛሬ እና ነገ ያስመርቃል።

ዩኒቨርሲቲው ከሚያስመርቃቸው ተማሪዎች መካከል 434 የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች #በዱራሜ_ካምፓስ የተማሩ ሲሆን የምርቃት ስነ - ስርዓታቸው ነገ ይካሄዳል።

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጉዳዮችን https://publielectoral.lat/joinchat/RYD_4tbNBwRoKR2h ተከታተሉ።

@tikvahethiopia