TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አክሱም🔝የአክሱም ሙስሊሞች ዛሬ ጁምዓ ሶላት እንደወትሮው በተለመደው ሰዓትና ቦታ በሰላም ሰግደዋል። በሌላ በኩል በዛሬው እለት አዲስ አበባ የሚገኘው ኑር መስጅድ የሰገዱ ምእምናን #ፍትህ_ለአክሱም_ሙስሊምች በማለት ድምፃቸውን አሰምተዋል።

🔹ከአክሱም ሙስሊሞች ጋር በተያያዘ አንዳንድ ሀላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦች በፌስቡክ ሀሰተኛ ፎቶዎች(የቆዩ) በማሰራጨት ህዝቡን ለማደናገር ሲጥሩ ተመልክተናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia