TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በሱማሌ ክልል ከምሽቱ 4 ሰዓት ጀምሮ ሰዓት ዕላፊ ገደብ ተጥሏል፡፡ የአደባባይ ስብሰባም ተከልክሏል፡፡ ገደቡ የተጣለው ከትናንት ወዲያ ከጅግጅጋ ከተማ ወጣ ብሎ በኦርቶዶክስ ሐይማኖት በዓል ላይ በተነሳ #ግጭት ሁለት ሰዎች #መሞታቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ጸጥታ ሃይሎች ግጭቱን የቀሰቀሱትን ግለሰቦች እስከሚያድኑ ድረስ ገደቡ #ለሦስት_ቀናት እንደሚቆይ የክልሉን ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊ #አብዱላሂ_ሞሃመድ_አብዲን ጠቅሶ የዘገበው ብሉምበርግ ነው፡፡

Via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia