TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Fake News Alert‼️

ዜናው: መቀለ በነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ እንዲታደሙ የተጠሩት አቶ #በረከት_ስምዖን ወደ ከተማዋ ሊበሩ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ በደህንነቶች መብረር እንደማይችሉ ተነግሯቸው ተመለሱ(ተያዙ)።

የAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ማረጋገጥ እንደቻለው፦

ግለሰቡ ከደቡብ አፍሪካ የተመለሱት #ቅዳሜ ምሽት (የሰልፉ እለት) ነበር። ከትግራይ ክልላዊ መንግስትም የተሳተፉ ጥሪ #አላቀረበላቸውም ነበር። በመጨረሻም የጉዞ ክልከላ እስካሁን #አልተደረገባቸውም

@tsegabwolde @tikvahethiopia