TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AddisAbaba #እድታውቁት

" ነገ ህዳር 22 ቀን 2016 ዓ/ም የመሬት ውስጥ የኤሌክትሪክ መስመሮች ጥገና ስለሚከናወን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሙሉ በሙሉና በከፊል ይቋረጣል " ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳውቋል።

የመሬት ውስጥ የኤሌክትሪክ መስመሮች ጥገና የሚከናወነው ከጧቱ 12፡00 ሰዓት እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ እንደሆነ አገልግሎቱ ገልጿል።

በዚህም ፦
-  ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣
- ለገሐር ጀርባ፣
- ለገሐር አሸዋ ተራ፣
- ኤግዝቢሽን ሴንተር፣
- ፍላሚንጎ፣
- ኦሎምፒያ፣
- ደንበል፣
- ደንበል ጀርባ፣
- ፐርፕል  ካፌ፣
- ቦሌ ማተሚያ ቤት፣
- ተወካዮች ምክር ቤት መኖሪያ፣
- ፒኮክ መናፈሻ፣
- አስቴር ቡና፣
- ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣
- ኮካኮላ፣
- ኢዩበልዩ ቤተ መንግስ፣
- ኢትዮጵያ ሆቴል፣
- ኢቢሲ፣
- ቤተዛታ ሆስፒታል፣
- ኦሮሚያ ባሕል ማዕከል ጀርባ፣
- ጊዮን ሆቴል፣
- እስጢፋኖስ ድልድይ አካባቢ፣
- ኃይለ ዓለም ሕንጻ እና አካባቢዎቻቸው የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ በሙሉና በከፊል እንደሚቋረጥ ተገልጿል።

" ደንበኞች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ " ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳስቧል።

@tikvahethiopia