TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በአቢሲንያ ቪዛ ካርድ በካፌዎች ፣ በሆቴሎች ፣ በሱፐርማርኬቶች እንዲሁም በሌሎች ቦታዎች በቀላሉ ያለ ብዙ ንክኪ ይገበያዩ ፤ ይክፈሉ።

አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!

#contactless #nfc  #BoAVisacard  #Visa #Abyssiniabank #BankofAbyssinia #የሁሉም_ምርጫ #the_choice_for_all
በአቢሲንያ ቪዛ ካርድ በካፌዎች ፣ በሆቴሎች ፣ በሱፐርማርኬቶች እንዲሁም በሌሎች ቦታዎች በቀላሉ ያለ ብዙ ንክኪ ይገበያዩ ፤ ይክፈሉ።

አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!

#contactless #nfc  #BoAVisacard  #Visa #Abyssiniabank #BankofAbyssinia #የሁሉም_ምርጫ #the_choice_for_all
#STEMpower #VISA #TikvahEthiopia

ስቴም ፓወር፣ ቪዛና ቲክቫህ ኢትዮጵያ በመተባበር ሲያዘጋጁት የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ።

ስቴም ፓወር (STEMpower) ፣ ቪዛ (Visa) እና ቲክቫህ ኢትዮጵያ (TIKVAH-ETH) በጋራ በመሆን ሲያዘጋጁት የቆዩትና በአስር ዙር የተሰጠው የስራ ፈጠራ እና መሰረታዊ የፋይናንስ ክህሎት ስልጠና ተገባዷል።

ላለፉት ሦስት ዓመታት በአስር ዙር ሲሰጥ በነበረው በዚህ ሥልጠና በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል 16,400 ሰልጣኞች ስልጠናውን ለመውሰድ ተመዝግበዋል። ይህም በዘርፉ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ያሳየ ነበር።

በዚህ ሥልጠና፥ 2,420 በሰልጣኞች ያሰለጠኑ ሲሆን ሥልጠናውን በአግባቡ ተከታትለው ከጨረሱ ሰልጣኞች ውስጥ ከ50 በላይ የሚሆኑት ጀማሪ ቢዝነሶችን በራሳቸው ጀምረው ወደ ሥራ ማስገባት ተችሏል።

በዚህ ፕሮጀክት ከሥልጠናው ባሻገር ነፃ የቢዝነስ ማማከር እና ለፕሮቶ ታይፕ መስሪያ የሚሆን የማሽነሪ እና ጥሬ እቃ ለሰልጣኞች ሲያቀርብ ቆይቷል።

በዚህ አጋጣሚ ወጣቶችን በስፋት ተጠቃሚ ባደረገውና ለውጥ መፍጠር በቻለው በዚህ ፕሮጀክት ላይ የተሳተፉ አጋር አካላትን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሊያመሰግን ይወዳል።

@tikvahethiopia
#Bank_of_Abyssinia

ለመጪዎቹ የአዲስ አመት፣ የመስቀልና የመውሊድ በዓላት ከውጭ አገራት በአቢሲንያ ባንክ በኩል የሚላክልዎትን ገንዘብ ሲቀበሉና ሲመነዝሩ የሞባይል አየር ሰዓት ያገኛሉ።
ከነሐሴ 26 ቀን 2015 እስከ መስከረም 19 ቀን 2016 የሚቆይ።

#holiday #newyear #Ethiopiannewyear #finance #transfer #Visa #Mastercard #BankofAbyssinia #BankingService #DigitalEthiopia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#VISA

Big congratulations to Kacha Digital Finance Service for being crowned the overall winner of the 2023 Ethiopian edition of the Visa Everywhere Initiative (VEI) innovation program and competition for start-ups and fintech companies. Kacha received a $25,000 USD monetary prize while Qena who finished in second place won $15,000 USD with Smile Pay, receiving $10,000 USD for clinching third place. We received over 170 applications for the 2nd VEI Ethiopia Edition and top 4 start-ups got a chance to present their solutions in the presence of esteemed judges, panelists, speakers and invited guests. 

#Everywhereinitiative
አዲስ ነገር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የዘመኑን የክፍያ መንገድ ይተዋወቁ!
********
ካርድዎን ወደ ስልክ ነካ
Tap to Phone (TTP)
********
በንክኪ አልባ ካርድዎ የክፍያ ተቀባዩን ስልክ ነካ በማድረግ ብቻ ክፍያ መፈፀም ይችላሉ!
#ፈጣን #ቀላል #አስተማማኝ
#CBE #VISA #TTP
የዘመኑን የክፍያ መንገድ ይቀላቀሉ!
********
ካርድዎን ወደ ስልክ ነካ
Tap to Phone (TTP)
********
በንክኪ አልባ ካርድ የክፍያ ተቀባዩን ስልክ ነካ በማድረግ ብቻ ክፍያ መፈፀም የሚያስችል!
አሁን በፐብሊክ አውቶብሶች ላይ አገልግሎት ላይ ውሏል፡፡
#ፈጣን #ቀላል #አስተማማኝ
#CBE #VISA #TTP
#አቢሲንያ_ባንክ

በማማፔይስ መተግበሪያ ቪዛ ወይም ማስተር ካርድዎን ተጠቅመው ገንዘብ በነፃ ወደ ኢትዮጵያ ይላኩ፡፡

የሞባይል መተግበሪያውን ከ Play Store  በማውረድ ይጠቀሙ።

https://play.google.com/store/apps/details?id=com.mamapays&hl=en&gl=US

የቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ።
https://publielectoral.lat/BoAEth

#mamapays #visa #mastercard  #የሁሉም_ምርጫ
የዘመኑን የክፍያ መንገድ ይቀላቀሉ!
********
ካርድዎን ወደ ስልክ ጠጋ
Tap to Phone (TTP)
********
ንክኪ አልባ ካርድዎን ወደ ክፍያ ተቀባዩ ስልክ ጠጋ በማድረግ ብቻ ክፍያ መፈፀም የሚያስችል!

አሁን በፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ባሶች ላይ አገልግሎት ላይ ውሏል፡፡
#ፈጣን #ቀላል #አስተማማኝ
#CBE #VISA #TTP
#EU #Visa

የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት የኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ጊዜያዊ ገደብ ጣለ።

የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት በኅብረቱ አባል ሀገራት ውስጥ ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ ማስቀመጡን ባወጣው መግለጫ አሳውቋል።

ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያውያን ቪዛ አመልካቾች ቪዛ ሲፈልጉ ፦

- አስፈላጊ ሰነዶችን እንዲያቀርቡ እና በአውሮፓ ህብረት ህግ የተቀመጠውን መደበኛ መስፈርቶች እንዲያሟሉ እንደሚገደዱ፤

- አባል ሀገራት ከአሁን በኋላ ከ2 ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛ ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉ ፤

- የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛ የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱ ተነግሯል።

በተጨማሪ መደበኛ ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ተቀይሯል።

ይህ ውሳኔ የተወሰነው የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት ባደረገው ግምገማ መሰረት ኢትዮጵያ በህገ-ወጥ መንገድ በአውሮፓ ህብረት ሀገራት የሚቆዩትን ዜጎቿን በማስመለስ ረገድ የምታደርገው ጥረት በቂ ባለመሆኑ ነው ተብሏል።

ገደቡ እንከመቼ እንደሚቆይ የተባለ ነገር የለም።

https://www.consilium.europa.eu/en/press/press-releases/2024/04/29/ethiopia-council-restricts-visa-provision/

@TikvahethMagazine @tikvahethiopia