TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#FightCOVID19

- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 የሚገኘው ሸኪህና ህንፃ ለሱቅ እና ለቢሮ አገልግሎት ለተከራዩት በሙሉ የ2 ወር ክፍያ ነፃ ማድረጉን አሳውቆናል። በብር ቢተመን 1,711,746 ይደርሳል #P1

- የጅማ ሆሊላንድ ሆቴል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ይረዳ ዘንድ ሆቴሉን ለጅማ ከተማ አስተዳደር አስረክቧል። በተጨማሪ የሆቴሉ ባለቤት 'ተሰማ ገበያ' የንግድ ህንፃ ላይ ተከራይተው ለሚሰሩ ነጋዴዎች የ2 ወር ኪራይ ነፃ አድርገዋል #P & #P4

- የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሀገራችን እዳይስፋፋ ለሚደረገው ጥረት ካፍደም ትሬዲንግ /ቃሊቲ / ከህዝብ ከመንግሥት እዲሁም ከተከራይ ደንበኞቻችን ጎን በመቆም ድርጅቱ ለ170 የህንፃው ተከራይ ደምበኞች የ2 ወር 50% ( ከ1.3 ሚሊዮን ብር በላይ ) ቅናሽ አድርጓል፤ በተጨማሪም ከህንፃው ተከራይ ደንበኞች ፣ ከድርጅቱ ሰራተኞች ጋር በመሆን አቅም ለሌላቸው ወገኖቻችን ለአንድ ወር የሚሆን የምግብና የንፅህና ግባቶችን ድጋፍ ያረግን መሆኑን አሳውቆናል #P5

- ቢሾፍቱ የሚገኘው ፒራሚድ ሆቴል እና ሪዞርት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የሚያደርሰውን ሁለንተናዊ ጫና በመረዳት እገዛ ለሚያስፋጋቸው ወገኖች ድጋፍ ማድረጉ አሳውቆናል #P6

- የሠመራ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በዩኒቨርስቲ አካባቢ በሚገኙ የተቸገሩ ህብረተሰብ (100)አንድ መቶ አባወራዎች )የዱቄት፤ ዘይት ፤የእጅ መታጠቢያ ሻምፖ እና በዩኒቨርስቲው የተመረተ ሳኒታይዘር እገዛ አድረገዋል ። እንዲሁም የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ ሰርተዋል #P7

- ከዚህ ቀደም ካሳ ግራንድ ሞል ቅናሽ ማድረጉን አሳውቀናችሁ ነበር፤ ደብዳቤውን ልኮልናል #P2

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia