TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#KenenisaHotel

ትላንት ምሽት በገለፅንላችሁ መሰረት የአትሮኖስ ትሬዲንግ ባለቤትና ስራ አስኪያጅ አቶ ብርሃን ተድላ እና አቶ ተስፋዬ አየለ በዛሬው ዕለት በቅርቡ ተከራይተው እንደ አዲስ እየሰሩበት ከሚገኘው 'ከቀነኒሳ ሆቴል' ማነጅመት አባላት ጋር በመሆን የምግብ እጥረት ሊያጋጥማቸው የሚችሉ 250 ወገኖችን መመገብ ጀምረዋል። ይህ ተግባር አሁን ያለው ችግር እስኪያበቃ ድረስ በየሳምንቱ #እሁድ ይቀጥላል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia