TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ጥንቃቄ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፤ #ክረምቱ_ጠንከር እያለ በመምጣቱ መላው የከተማው ነዋሪዎች ሁሉ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።

ትላንት በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ያጋጠመው የበረዶ ክምር ከወትሮው ለየት ባለ ሁኔታ መንገድ በመዝጋት በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ጫና አሳርፎ መስተዋሉን ገልጿል።

በዚህም የከተማው ነዋሪዎች በየአካባቢው የክረምት ወቅቱን ተከትሎ ሊያጋጥሙ ከሚችሉ አደጋዎች ከወዲሁ የተለያዩ የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንዲያደርጉ የከተማው አስተዳደር አሳስቧል።

(Mayor Office of AA)

@tikvahethiopia