TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
ዛሬ እነማን ይሾሙ ይሆን ? የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በሚያደርገው ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚቀረቡ ሹመቶችን መርምሮ ያፀድቃል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባውን የሚያካሂደው ዛሬ ከቀኑ 7:30 ጀምሮ እንደሆነ ተጠቁሟል። በስብሰባው በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚቀርቡ ሹመቶችን ከማፅደቅ ባለፈ የም/ቤቱን…
#Update

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት የሆኑት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ እና ምክትላቸው አቶ ሰለሞን አረዳ " #በፍቃዳቸው ከስራቸው መልቀቃቸው " ተገለጸ።

ይህ የተገለጸው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እያካሄደ ባለው መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።

ምክር ቤቱ በዛሬው ስብሰባው ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እና ምክትል ፕሬዝዳንትነት የቀረቡ ዕጩዎችን መርምሮ ሹመታቸውን እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።

ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

@tikvahethiopia