TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
ጉዳዩ እንዲህ ነው ፦ የአቶ ሙላቱ ጉጆ የወንድሙ ልጅ በሁላ ወረዳ ጫልቤሳ ተብሎ በሚጠራ አከባቢ አግብታ ሄዳለች። በሲዳማ ባህል መሰረት ሴት ልጅ አግብታ ከአከባቢ ከሄደች በኃላ የልጅቷ ቤተሰብ የዘመድ ልጆችን እና የልጅቷን ጓደኞች ሰብስቦ የተዳረችውን ልጅ ጥየቃ ፤ የሚበላ ነገር አስይዞ ይልካል። በዚህ መሰረት የአቶ ሙላቱ ጉጆ ልጅ የአጓቷ ልጅ አግብታ ወደሄደችበት በቀን 11/03/15 ዓ.ም ከቤተሰብ…
#Update

15 ዓመት ተፈርዶበታል !

ከሁለት ሳምንት በፊት በሲዳማ ክልል ፤ " የሁላ ወረዳ ፍርድ ቤት " አንዲት የ13 አመት ታዳጊን የደፈረ ግለሰብ ላይ የ3 አመት ከ9 ወር የፍርድ ውሳኔ መስጠቱ #ብዙዎችን_ያስቆጣ እንደነበር አይዘነጋም።

የተበዳይ ቤተሰቦች ባቀረቡት ይግባኝ መሰረት ባንሳ አከባቢ ተዘዋዋሪ ምድብ ችሎት ዛሬ ጥር 3 ቀን 2015 በይርጋለም የቀረበውን አቤቱታ በመመርመር የቀድሞውን ውሳኔ በመሻር አጥፊው በ15 አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።

ማስታወሻ : https://publielectoral.lat/tikvahethiopia/75508

Credit : Ermias Elias (HO)

@tikvahethiopia