TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#UpdateSport በበርኒግሀም የቤት ውስጥ ሩጫ ውድድር በሴቶች 3 ሺህ ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ አራተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀቁ፡፡ በዚህም #አልማዝ_ሳሙኤል በ8 ደቂቃ 54 ሰከንድ 60 ማይክሮሰከንድ አንደኛ ደረጃን በመያዝ  አጠናቅቃለች፡፡ #አክሱማዊት_እምባየ በ8 ደቂቃ 54 ሰከንድ ከ97 ማይክሮሰከንድ እና #መስከረም_ማሞ በ8 ደቂቃ ከ55 ሰከንድ ከ03 ማይክሮሰከንድ በመግባት ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል፡፡ ሌላኛዋ #ኢትዮጵያዊ አትሌት #እጅጋየሁ_ታየ በ8 ደቂቃ ከ55 ሰከንድ ከ28 ማይክሮሰከንድ በመግባት የአራተኛ ደረጃን ይዛ ማጠናቀቅ ችላለች፡፡

Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia