TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አቶ ተስፋየ አባተ ተገደሉ።

የሀብሩ ወረዳ ኢንቨስትመንት ጽህፈት ቤት ሀላፊ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ተስፋየ አባተ ያዘው መገደላቸው ተሰማ።

ኃላፊው ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተተኮሰ ጥይት ተመተው #ከትዳር_አጋራቸው ጋር ህይወታቸው ማለፉን የሀብሩ ወረዳ አስተዳደር ፅ/ቤት አስታውቋል።

@tikvahethiopia