TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update " ብቻችንን አጋፍጠውናል " - ቮሎድሚር ዜሌኒስኪ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎድሚር ዜሌኒስኪ " ብቻችንን አጋፍጠውናል " ሲሉ ምዕራባውያንን ወቅሰዋል። ዜሌኒስኪ " ሃገራችንን ለመጠበቅ በብቸኝነት እየተዋጋን ያለነው እኛው ነን " ሲሉ ተናግረዋል፡፡ " ማን አግዞን ከጎናችን ሆኖ ተዋጋ? " ሲሉ የሚጠይቁት ፕሬዝዳንቱ " ማንም "ሲሉ መልሰዋል። " ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንደተወን ነው የተሰማኝ፤…
#Ukraine #USA

" ከሀገር እናስወጣህ " - አሜሪካ

" ውጊያው ያለው እዚህ ነው። የምፈልገው የጦር መሳሪያ እንጂ የማምለጫ መንገድ አይደለም " - የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ


እንደ ዋሽንግተን ፖስት መረጃ አሜሪካ ፕሬዝዳንት ዜሌንስኪን ከሀገራቸው እንዲወጡ ለመርዳት ተዘጋጅታ ነበር ነገር ግን እሳቸው ከሀገራቸው ንቅንቅ እንደማይሉ ገልፀዋል።

ፕሬዜዳንቱ ትላንት በሰጡት መግለጫ ላይ #ምዕራባውያንን ክፉኛ መተቸታቸውና ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንደተዋቸው እንደሚሰማቸው መግለፃቸው ይታወሳል።

ፕሬዜዳንቱ ፥ " እንደሚደግፉን ነበር ቃል ሲገቡልን የነበሩት፤ ሆኖም ሞትን እንድንጋፈጥ ብቻችንን ትተውናል " ሲሉ መናገራቸው አይዘነጋም።

@tikvahethiopia