TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#NIGERIA

81 ሰዎች በCOVID-19 በተጠቁባት ናይጄሪያ (ሌጎስ ከተማ) ህመምተኞችን ለማከም ስቴዲየም ውስጥ ይህ የህክምና ማዕከል እየተገነባ ይገኛል።

#BINI #EMMANUEL
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Nigeria

የናይጄሪያ ዜጎች የሀገሪቱ "ፖሊስ" የሚፈፅመውን የጭካኔ ድርጊት በመቃወም አደባባይ መውጣት ከጀመሩ 2 ሳምንት ሆኗቸዋል።

የሀገሪቱ መንግሥት በተቃዋሚ ሰልፈኞችና በፖሊስ መካከል ግጭቶች እየተባባሱ በመምጣታቸው ሊሰጥ የነበረውን የ2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና እንዲቋረጥ ማድረጉን BBC ዘግቧል።

የሁለተኛ ደረጃ ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተናው ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎች የሚለዩበት ነበር።

ትላንት የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሙሐመዱ ቡሃሪ ተቃዋሚ ሰልፈኞች ተቃውሟቸውን በማቆም ከመንግሥት ጎን በመሆን "መፍትሄ በመፈለግ" እንዲተባበሩ መጠየቃቸውን BBC አስነብቧል።

* ይበልጥ ናይጄሪያ አሁን ስላለችበት ሁኔታ ለመረዳት ከላይ ያለውን አጭር የNow This ቪድዮን (5.1 MB) መመልከት ትችላላችሁ።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ግምትዎን በቴሌግራም ቻናላችን ብቻ https://publielectoral.lat/GlobalBankEth ይስጡ!

ለ5 ትክክለኛ ገማቾች ሽልማቱ ይበረከታል፣ ከአምስት በላይ ትክክለኛ ገማቾች ከተገኙ አምስቱ የሚለዩት በዕጣ ይሆናል፡፡

ከአንድ በላይ ግምት መስጠት ለሽልማት ብቁ አያደርግም::

#GlobalBankEthiopia #OurSharedSuccess #BankInEthiopia #Bank #GBE #nigcam #nigeria #cameroon #afcon #winner
የዋንጫውን አሸናፊ በመገመት ሽልማት ይውሰዱ!

- ሽልማቱን የምናበረክተው የቴሌግራም ገፃችንን https://publielectoral.lat/GlobalBankEth ለተቀላቀሉ ብቻ ይሆናል፡፡

- ከአንድ በላይ ግምት መስጠት ለሽልማት ብቁ አያደርግም፣ ትክክለኛ 5 አሸናፊዎችን የምንለየው በዕጣ ይሆናል፡፡

#GlobalBankEthiopia #OurSharedSuccess #BankInEthiopia #Bank #GBE #nigcam #nigeria #ivorycoast #afcon #winner