TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ኢህአፓ

ኢህአፓ (የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ) በኢትዮጵያ ዘመናዊ ፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያለው ሲሆን በ1966 ዓ.ም በአገሪቱ አብዮት መፈንዳቱን ተከትሎ የመንግስት ስልጣንን ከተቆጣጠረው ወታደራዊ መንግስት ‘ደርግ’ ጋር መግባባት አለመቻሉን ተከትሎ ብዙ ችግሮች ሊደርሱ መቻላቸው ይታወሳል። በዚህ አለመግባባት የተነሳም በርካታ ወጣት ምሁራን ኢትዮጵያውያን ህይወታቸውን አጥተዋል። ብዙዎቹም ለእስር፣ ለአካል ጉዳትና ለስደት ተዳርገዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#ኢህአፓ : የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ አገራዊ ምክር ቤት አዲስ አበባ በሚገኘው ፅ/ቤቱ ለሶስት ቀናት ስብሰባ አድርጎ ነበር። ም/ቤቱ ቋሚ ኮሚቴው ባቀረበለት አጀንዳ ውይይት ካካሄደ በኃላ ከላይ የተያያዘውን መግለጫ አውጥቷል።

@tikvahethiopia