TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#SENEGAL

ሴኔጋል በኮቪድ-19 ምክንያት በውጭ ሃገራት የሞቱ ዜጎቿን አስከሬን መቀበል ጀመረች ፤ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በሚል የትኛውም አስከሬን ወደ ሃገሯ እንዳይገባ ከልክላ የነበረችው ሴኔጋል ክልከላዋን አንስታለች - #AlAin

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#Senegal

የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ሴኔጋል፤ ዳካር ገቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሴኔጋል ቆይታቸው ከሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል ጋር የሁለትዮሽ ጉዳዮችና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

#PMofficeEthiopia

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Senegal የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ሴኔጋል፤ ዳካር ገቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሴኔጋል ቆይታቸው ከሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል ጋር የሁለትዮሽ ጉዳዮችና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። #PMofficeEthiopia @tikvahethiopia
#Senegal #Ethiopia #Ghana

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በዛሬው ዕለት በሴኔጋል ፣ ዳካር ከተማ ለተደረገላቸው ደማቅ አቀባበል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳልን አመሰገኑ።

ጠቅለይ ሚኒስትሩ ዛሬ ለሊት በይፋዊ ማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰራጩት ፅሁፍ ፥ "በኢትዮጵያ እና በሴኔጋል መካከል ያለው ግንኙነት መሠረት የአፍሪካ ህብረት እንዲቋቋም ያስቻለው #የፓን_አፍሪካኒዝም መንፈስ ነው ፤ በዚህ መሠረቶች ላይ የበለጠ ለመገንባትና በአፍሪካዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተናል" ሲሉ አስታውቀዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ በሴኔጋል የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደጋና አቅንተዋል።

@tikvahethiopia
#Senegal🏆

ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ሆነች።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ : ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫን ተረክባለች። ሴኔጋል የአፍሪካን ዋንጫ ካነሱ ሀገራት መካከል ስሟን አስመዝግባለች። ዋንጫውን ይዛ ወደ ሀገሯ ስትገባ ደግሞ እጅግ ደማቅ የሆነ አቀባበል እንደሚደረግላት ይጠበቃል። 🇸🇳 C H A M P I O N S O F A F R I C A 🏆 #AFCON2021 በዚህ ተደምድሟል። @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Senegal , #Dakar📍

ሴኔጋል ድል አድራጊውን ብሄራዊ ቡድን ተቀብላለች።

የ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ የሆነው የሴኔጋል ብሄራዊ ቡድን የሴኔጋል ርዕሰ መዲና ዳካር ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።

የሴኔጋል ፕሬዜዳንት ማኪ ሳልና ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ኤርፖርት በመገኘት ቡድኑን ተቀብለዋል።

የዳካር ነዋሪዎችም ግልብጥ ብለው አደባባይ በመውጣት ለድል አድራጊው ብሄራዊ ቡድናቸው ደማቅ አቀባበል አድርገዋል።

@tikvahethsport