TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ETHIOPIA😷

ሀገራችን ኢትዮጵያ 🇪🇹 ተጨማሪ 45 ዜጎችን በኮቪድ-19 ሳቢያ አጥታለች።

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የጤና ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው ሪፖርት ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 45 ሰዎች ሲሞቱ ከተደረገው 7,004 የላብራቶሪ ምርመራ ደግሞ 888 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል።

የዛሬው ሪፖርት እንደሚያሳየን 776 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።

ውድ ቤተሰቦቻችን በየዕለቱ በበሽታው ሳቢያ የሚሞተው የሰው ቁጥር በእጅጉ እየጨመረ በመሆኑ ጥንቃቄያችሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ #እንድታጠናክሩ አደራ እንላለን።

#ጥንቃቄ 😷 #TikvahFamily

@tikvahethiopia
#ETHIOPIA😷

ሀገራችን ኢትዮጵያ 🇪🇹 ተጨማሪ 47 ዜጎችን በኮቪድ-19 ሳቢያ አጥታለች።

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የጤና ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው ሪፖርት ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 47 ሰዎች ሲሞቱ ከተደረገው 6,025 የላብራቶሪ ምርመራ ደግሞ 697 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል።

የዛሬው ሪፖርት እንደሚያሳየን 771 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።

ውድ ቤተሰቦቻችን በየዕለቱ በበሽታው ሳቢያ የሚሞተው የሰው ቁጥር በእጅጉ እየጨመረ በመሆኑ ጥንቃቄያችሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ #እንድታጠናክሩ አደራ እንላለን።

#ጥንቃቄ 😷 #TikvahFamily

@tikvahethiopia
#ETHIOPIA😷

ሀገራችን ኢትዮጵያ 🇪🇹 ተጨማሪ 46 ዜጎችን በኮቪድ-19 ሳቢያ አጥታለች።

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የጤና ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው ሪፖርት ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 46 ሰዎች ሲሞቱ ከተደረገው 9,265 የላብራቶሪ ምርመራ ደግሞ 973 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል።

የዛሬው ሪፖርት እንደሚያሳየን 749 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።

ውድ ቤተሰቦቻችን በየዕለቱ በበሽታው ሳቢያ የሚሞተው የሰው ቁጥር በእጅጉ እየጨመረ በመሆኑ ጥንቃቄያችሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ #እንድታጠናክሩ አደራ እንላለን።

#ጥንቃቄ 😷 #TikvahFamily

@tikvahethiopia