TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#Tokyo2020 በ1,500 ሜትር ለፍፃሜ ለማለፍ በተካሄደው ውድድር በመጀመሪያው ምድብ የተወዳደረችው ፍሬወይኒ ሀይሉ 3:57.54 በሆነ ሰዓት 2ኛ ደረጃን በመያዝ ለ ፍፃሜው አልፋለች። @tikvahethsport
#ምድብ2

በ1500 ሜትር ለፍፃሜ ለማለፍ በተካሄደ በ2ኛው ምድብ ውድድር ኢትዮጵያን ወክላ የተወዳደረችው #ለምለም_ሀይሉ ዘጠነኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች።

ለምለም ወደ ቀጣዪ ዙር ማለፍ ሳትችል ቀርታለች።

በዚህ ምድብ በተደረገው ውድድር ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ኔዘርላንድን ወክላ የተሳተፈችው #ሲፋን_ሀሰን ቀዳሚውን ደረጃ በመያዝ ለፍፃሜው አልፋለች።

የ1500 ሜትር ፍፃሜ ውድድር የፊታችን አርብ ከቀኑ 9:50 ጀምሮ ይደረጋል።

@tikvahethsport