TIKVAH-ETHIOPIA
#Tokyo2020 በ1,500 ሜትር ለፍፃሜ ለማለፍ በተካሄደው ውድድር በመጀመሪያው ምድብ የተወዳደረችው ፍሬወይኒ ሀይሉ 3:57.54 በሆነ ሰዓት 2ኛ ደረጃን በመያዝ ለ ፍፃሜው አልፋለች። @tikvahethsport
#ምድብ2
በ1500 ሜትር ለፍፃሜ ለማለፍ በተካሄደ በ2ኛው ምድብ ውድድር ኢትዮጵያን ወክላ የተወዳደረችው #ለምለም_ሀይሉ ዘጠነኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች።
ለምለም ወደ ቀጣዪ ዙር ማለፍ ሳትችል ቀርታለች።
በዚህ ምድብ በተደረገው ውድድር ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ኔዘርላንድን ወክላ የተሳተፈችው #ሲፋን_ሀሰን ቀዳሚውን ደረጃ በመያዝ ለፍፃሜው አልፋለች።
የ1500 ሜትር ፍፃሜ ውድድር የፊታችን አርብ ከቀኑ 9:50 ጀምሮ ይደረጋል።
@tikvahethsport
በ1500 ሜትር ለፍፃሜ ለማለፍ በተካሄደ በ2ኛው ምድብ ውድድር ኢትዮጵያን ወክላ የተወዳደረችው #ለምለም_ሀይሉ ዘጠነኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች።
ለምለም ወደ ቀጣዪ ዙር ማለፍ ሳትችል ቀርታለች።
በዚህ ምድብ በተደረገው ውድድር ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ኔዘርላንድን ወክላ የተሳተፈችው #ሲፋን_ሀሰን ቀዳሚውን ደረጃ በመያዝ ለፍፃሜው አልፋለች።
የ1500 ሜትር ፍፃሜ ውድድር የፊታችን አርብ ከቀኑ 9:50 ጀምሮ ይደረጋል።
@tikvahethsport