#DrDessalegnChanie
የቀድሞ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ /አብን/ ሊቀመንበር የነበሩት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያቸው ባሰራጩት መልዕክት ባህር ዳር ከተማን ፣ የባህር ዳርንና የአማራ ህዝብን ወክለው በአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አቅራቢነት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በእጩነት ለመወዳደር መመዝገባቸውን አሳውቀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የቀድሞ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ /አብን/ ሊቀመንበር የነበሩት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያቸው ባሰራጩት መልዕክት ባህር ዳር ከተማን ፣ የባህር ዳርንና የአማራ ህዝብን ወክለው በአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አቅራቢነት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በእጩነት ለመወዳደር መመዝገባቸውን አሳውቀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia