TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Audio
#update በወላይታና በሲዳማ ብሄር መካከል እርቀ ሰላም የማውረድ እንቅስቃሴ #ቀጥሏል፡፡ የወላይታ አገር ሸማግሌዎች በግጭቱ የተጎዱ #የሲዳማ_ተወላጆችን #ሃዋሳ ሄደው በባህላዊ ሥርዓት ያፅናኑ ሲሆን የሲዳማ ሸማግሌዎችም ወላይታ ሶዶ በመሄድ ጠይቀዋል፡፡ በቀጣይም እርቀ ሰላም የማውረድና የይቅርታ ሥርዓት ከህዝብና #ከወጣቶች ጋርም ይፈፀማል ተብሏል፡፡


ምንጭ፦ voa
@tsegabwolde @tikvahethiopia