TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አስቸኳይ መረጃ እና ትብብር‼️

(በአፋጣኝ ሼር እንዲያደርጉ እንማፀናለን)

ከቤኒሻንጉል ተፈናቅለው በምዕራብና ምስራቅ ወለጋ ለሚገኙ አስቸኳይ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖቻችን እርዳታ ለማሰባሰብ በአዲስ አበባ እና አካባቢው ለሚኖሩ ወገኖቻችን ባቀረብነው የእርዳታ ጥሪ፤ በርካታ ወገኖቻችን መልዕክቱን ሼር በማድረግ ከፍተኛ ርብርብ በማድረጋችሁ ምስጋናችንን እያቀረብን፤ የፊታችን ሰኞ እና ማክሰኞ በሀገር ፍቅር የሚኖረውን የቁሳቁስ፣ አልባሳትና ምግቦች እርዳታ ከሰኞ ቀደም ባሉ ቦታዎች ግዚያዊ መረከቢያ #ጣቢያዎች እንዲኖሩ አብዛኛዎቻችሁ ጠይቃችኋል።

በዚህም መሰረት ከነገ ሐሙስ ጀምሮ አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ፤ በሁሉም አቅጣጫ ግዚያዊ መረከቢያ ጣቢያዎች እና #ማስተባበሪያ ማዕከሎችን እናዘጋጃለን። ለዚህም የመረከቢያ ቦታ ችግራችንን ለመፍታት ይቻል ዘንድ ፍቃደኛ የሆናችሁ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ
በየሰፈራችሁ ምቹ የሆነ መረከቢያ ቦታ በመፍቀድ እንድትተባበሩን በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን።

* ቦታው ቢቻል ለምልክት ግልጽ የሆነ ቢሆንና ከዝናብና ፀሐይ ውጪ መሆን የሚችል ቢሆን ይመረጣል።

*ለትራንስፖርት አመቺ ቢሆን መልካም ነው።

*የንግድ ድርጅቶችና ተቋማትም መሆን ይችላሉ።

*የተሰበሰቡት ንብረቶች በሙሉ ወደ ዋናው መረከቢያ ጣቢያ (ሀገር ፍቅር ቴአትር) ተሰባስበው የሚገቡት ሰኞ እና ማክሰኞ በመሆኑ ቦታችሁን የምትፈቅዱልን በሙሉ እስከ ሰኞ ድረስ የእርዳታዎቹን ደህንነት ለመጠበቅ የማትቸገሩ መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ ትከቱልን ዘንድ እንለምናለን።

~በዚህ መሰረት ፍቃደኛ የሆናችሁ በሙሉ በቀጣዩ ስልክ ቁጥር ~ 0930 36 52 44
መሐመድ ካሳ እና ያሬድ ሹመቴ ብላችሁ ፈጣን ትብብራችሁን እንድትገልፁልን በማክበር እንጠይቃለን።

(በተደጋጋሚ ሼር በማድረግ ማህበራዊ ኃለፊነታችንን እንወጣ ዘንድ እንለምናለን)

#ቅድሚያ_ለሰብዓዊነት!!

ከያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
*ከዚህ በላይ አሳሳቢ ጉዳይ የለም*

(ሼር ይደረግ)

ጫካ ያደሩ ህፃናትና እናቶች አረጋውያንና ደካሞች ከምንም በላይ "የኢትዮጵያዊያን ያለህ!" እያሉ ነው።

ነገ ሰኞና ማክሰኞ መስከረም 28-29
በሀገር ፍቅር ቴአትር ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 11:30 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በመቂስ ወጥተው ከቤኒሻንጉል የተፈናቀሉ ከ90 ሺህ በላይ ወገኖቻችንን ለመርዳት ወደ #ሀገር_ፍቅር_ቴአትር ያመራሉ ተብሎ ይጠበቃል። እርስዎም የበኩልዎን ድጋፍ እንዲያደርጉ ሙሉ ቀን ቆመን እንጠብቅዎታለን።

ለማስታወስ ያህል፦

#የማይበላሹ_ምግቦች
መኮረኒ
ሩዝ
ፉርኖ ዱቄት
ዘይት
ሴሪፋም /ፋፋ/
ብስኩት /ጋቤጣ/

#የንጽህና_ቁሳቁሶች
ሳሙና
ኦሞ
ሳኒታይዘር
የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/

#አልባሳት
ብርድ ልብስ
ነጠላ ጫማ
የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን)
ለበለጠ መረጃ መሐመድ ካሳ ወይንም ያሬድ ሹመቴን በሚከተለው ስልክ ማግኘት ይችላሉ 0930 36 52 44

#ቅድሚያ_ለሰብዓዊነት !!

(ከአንድ ግዜ በላይ ሼር እንዲያደርጉ እንማፀናለን)

ከያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
*ከዚህ በላይ አሳሳቢ ጉዳይ የለም*

(ሼር ይደረግ)

ጫካ ያደሩ ህፃናትና እናቶች አረጋውያንና ደካሞች ከምንም በላይ "የኢትዮጵያዊያን ያለህ!" እያሉ ነው።

ነገ ሰኞና ማክሰኞ መስከረም 28-29
በሀገር ፍቅር ቴአትር ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 11:30 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በመቂስ ወጥተው ከቤኒሻንጉል የተፈናቀሉ ከ90 ሺህ በላይ ወገኖቻችንን ለመርዳት ወደ #ሀገር_ፍቅር_ቴአትር ያመራሉ ተብሎ ይጠበቃል። እርስዎም የበኩልዎን ድጋፍ እንዲያደርጉ ሙሉ ቀን ቆመን እንጠብቅዎታለን።

ለማስታወስ ያህል፦

#የማይበላሹ_ምግቦች
መኮረኒ
ሩዝ
ፉርኖ ዱቄት
ዘይት
ሴሪፋም /ፋፋ/
ብስኩት /ጋቤጣ/

#የንጽህና_ቁሳቁሶች
ሳሙና
ኦሞ
ሳኒታይዘር
የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/

#አልባሳት
ብርድ ልብስ
ነጠላ ጫማ
የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን)
ለበለጠ መረጃ መሐመድ ካሳ ወይንም ያሬድ ሹመቴን በሚከተለው ስልክ ማግኘት ይችላሉ 0930 36 52 44

#ቅድሚያ_ለሰብዓዊነት !!

(ከአንድ ግዜ በላይ ሼር እንዲያደርጉ እንማፀናለን)

ከያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
*በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ኮርተናል*

*እንዲህ ነው ሰብዓዊነት! እንዲህ ነው ኢትዮጵያዊነት*

(ሼር ይደረግ)

ከቤኒሻንጉል ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የአዲስ አበባ እና አካባቢው ነዋሪዎች አስቸኳይ #እርዳታ እንድናሰባስብ በጠየቅነው መሰረት፤ በዛሬው እለት በርካታ ገር ልብ ያላቸው ወገኖቻችን የተለያዩ እርዳታዎችን በመያዝ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተገኝተዋል። ቸር አምላክ ብድራችሁን ይክፈል።

የእርዳታ ማሰባሰብ ስራው በነገው እለትም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ እስከ ምሽቱ 11:30 ድረስ ይቀጥላል። ነገ የእርስዎ ተራ ነው! እንጠብቅዎታለን!

ለማስታወስ ያህል፦

#የማይበላሹ_ምግቦች
መኮረኒ
ሩዝ
ፉርኖ ዱቄት
ዘይት
ሴሪፋም /ፋፋ/
ብስኩት /ጋቤጣ/

#የንጽህና_ቁሳቁሶች
ሳሙና
ኦሞ
ሳኒታይዘር
የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/

#አልባሳት
ብርድ ልብስ
ነጠላ ጫማ
የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን)

ለበለጠ መረጃ፦ መሐመድ ካሳን ወይም ያሬድ ሹመቴን በቀጣዩ ስልክ ማግኘት ይችላሉ። 0930 36 52 44 በድጋሚ ለበጎ ምግባር አድራጊዎች በሙሉ ያለንን የከበረ ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን። ቸር አምላክ ይስጥልን!!

#ቅድሚያ_ለሰብዓዊነት

(ደጋግመው ሼር እንዲያደርጉ እንማፀናለን)

ከያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia