TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ማስታወቂያ📌በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ #ነባር ተማሪዎች የመግቢያና የመመዝገቢያ ጊዜ መስከረም 21 እና 22/2011ዓ.ም ሲሆን ትምህርት መስከረም 23/2011 ዓ.ም ይጀመራል።

ማሳሰብያ፡- ከተጠቀሰው ቀን #በፊትም ሆነ #በኃላ የሚመጣ ተማሪ #የማናስተናግድ መሆኑን እና መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

©የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እና አልሙኒ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
@tsegabwolde @tikvahethiopia