TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#COVID19

ሱማሌ ክልል ከጅቡቲ ፣ ከሱማሊያ እና ከኬንያ ሰፊ ደንበር ሽፋን የሚዋሰን በመሆኑ በሞያሌ፣ በደወሌና በሱማሊላንድ በኩል የሚገቡ ዜጎች #እየተበራከቱ መምጣት ጋር ተያይዞ በክልሉ የኮሮና ቫይረስ እንዳይሰራጭ #ሥጋት ፈጥሯል።

የክልሉ ጤና ቢሮ ሥጋቱን ለመቀነስ እንዲሁም ህብረተሰቡ ራሱን ከኮሮና ቫይረስ እንዲጠብቅ የማስተማርና የማስገንዘብ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን 'ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ' ተናግሯል።

ክልሉ አስር (10) ለይቶ ማቆያዎችን አዘጋጅቶ ከአንድ ሺህ 200 በላይ ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ማድረጉንም አሳውቋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia