TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"በአንዳንድ አካባቢዎች ሰው ችግኝ ስያልቅበት በብሩ ገዝቶ እየተከለ ነው 👏" #አዲስአበባ #ጅማ #አዳማ
#አዳማ የአዳማ 09 ቀበሌ ነዋሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
#አዳማ የፈትል ሰራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል!
#ሻሸመኔ
#ሀዋሳ
#ነቀምት
#አሰላ
#አዲስአበባ
#ሽሬ
#ደብረብርሃን
#ወላይታሶዶ
#አርባምንጭ
#ጅግጅጋ
#አዳማ
#ድሬዳዋ
#ባህርዳር
#መቐለ
#ሀረር
#ጎንደር

ከሌሎች በርካታ ከተሞች ከሚገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች የSAT ውጤት ያልጠበቁት እንደሆነ በመግለፅ ቅሬታቸው እያሰሙ ይገኛሉ። የሚመለከተው አካል ማብራሪያ እንዲሰጥበትም ጠይቀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጀግኒት

ተማሪ BONTU BENTI በዘንድሮው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ፈተና 610 ያስመዘገበች ጀግኒት! #ኢትዮጵያዊት

#610 #አዳማ #ODA_SPECIAL_BOARDING

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመማሪያ መፃህፍትን ለግሱ!

#አዲስ_አበባ
👉ዮናስ ገ/መስቀል
0970514616
👉መባ
0924140293

#ሰበታ
👉ያሬድ ለማ
0932540523
👉ያብስራ ካሳ
0921421493

#መቐለ
👉ኤርሚያስ ደጀኔ
0912178520
👉ፊራኦል መስፍን
0923602445

#ራያ_ቆቦ
👉ሉላይ
+251949256094

#ድሬዳዋ
👉መሃሪ
0915034762

#አዳማ
👉ሰላም
0949377735

5ኛው አመት የTIKVAH-ETHIOPIA የመፅሃፍት ማሰባሰብ ዘመቻ!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመማሪያ መፃሃፍትን ለግሱ!

#አዲስ_አበባ
👉ዮናስ ገ/መስቀል
0970514616
👉መባ
0924140293

#ሰበታ
👉ያሬድ ለማ
0932540523
👉ያብስራ ካሳ
0921421493

#መቐለ
👉ኤርሚያስ ደጀኔ
0912178520
👉ፊራኦል መስፍን
0923602445

#ራያ_ቆቦ
👉ሉላይ
+251949256094

√ጅማ
👉አሰፋ
0911670454

#ድሬዳዋ
👉መሃሪ
0915034762

#አዳማ
👉ሰላም
0949377735

#ሀዋሳ
አለን ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ማህበር
+251926429534/ተስፋ/
+251935932153/ብስራት/

•ከ1ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ የመደበኛ የመማሪያ እና አጋዥ መፅሃፍትን በመለገስ ለመጭው ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን እናውርስ!!

📚የዘንድሮው አመት ተፈታኝ ተማሪዎች እና ወላጆች በዚህ ስራ ላይ በስፋት በመሳተፍ ለመጭው ትውልድ አርዓያ ትሆኑ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርባለን!

5ኛው አመት የTIKVAH-ETHIOPIA የመፅሃፍት ማሰባሰብ ዘመቻ!

በዚህ ሀገራዊ ስራ መሳተፍ የምትፈልጉ የበጎ አድራጎት ማህበራት @tsegabwolde

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኑ ትውልድ እንገንባ!

#ሰበታ የምትገኙ 0932540523/ያሬድ ለማ/ ፣ 0921421493/ያብስራ ካሳ/

#አዲስ_አበባ የምትገኙ 0970514616/ዮናስ ገ/መስቀል/፣ 0924140293/መባ/

#ድሬዳዋ የምትገኙ 0915034762/መሃሪ/

#አዳማ የምተገኙ 0949377735/ሰላም/

#ሀዋሳ የምትገኙ +251926429534/ተስፋ/፣ +251935932153/ብስራት/

በሁሉም የክልል፣ ዞን እና ወረዳ የሚገኙ አስተባባሪዎችን በየጊዜው ይፋ እናደርጋለን!! እርሶም የዚህ አካል በመሆን ማስተባበር ይችላሉ! @tsegabwolde 0919743630

የዘንድሮ ተፈታኝ ተማሪዎች በትልቁ አሻራችሁን እንደምታሳርፉ ምንም አንጠራጠርም!

5ኛው አመት የTIKVAH-ETH የመፅሃፍት ማሰባሰቢያ ዘመቻ!
#አምቦ #ለኩ #ጅማ #ከሚሴ #ይርጋለም #ሃዋሳ #ሶዶ

ኑ ትውልድ እንገንባ!

#አዲስ_አበባ
0970514616/ዮናስ ገ/መስቀል/
0924140293/መባ/

#ሰበታ
0932540523/ያሬድ ለማ/
0921421493/ያብስራ ካሳ/

#መቐለ
0912178520/ኤርሚያስ ደጀኔ/
0923602445/ፊራኦል መስፍን/

#ራያ_ቆቦ
+251949256094/ሉላይ/

#ጅማ
0911670454/አሰፋ/

#ድሬዳዋ
0915034762/መሃሪ/

#አዳማ
0949377735/ሰላም/

#ሀዋሳ
+251926429534/ተስፋ/
+251935932153/ብስራት/

#ለኩ
0919687777/ዳዊት እንዳለ/

#ይርጋለም
0953804369-/አሸናፊ/
0964039768-ብርሀኑ/

#ከሚሴ
0915543171/ሁሴን/

#ወላይታሶዶ
+251913776084/Aso/
0926172318/Beza/

•ከ1ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ መደበኛ የመማሪያ እና አጋዥ መፅሃፍትን በመለገስ ለመጭው ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን እናውርስ!!

📚የዘንድሮው አመት ተፈታኝ ተማሪዎች እና ወላጆች በዚህ ስራ ላይ በስፋት በመሳተፍ ለመጭው ትውልድ አርዓያ ትሆኑ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርባለን!

5ኛው አመት የTIKVAH-ETHIOPIA የመፅሃፍት ማሰባሰብ ዘመቻ!

በዚህ ሀገራዊ ስራ መሳተፍ የምትፈልጉ የበጎ አድራጎት ማህበራትና ግለሰቦች @tsegabwolde

በሁሉም ከተሞች ያሉ አስተባባሪዎችን በየዕለቱ እናሳውቃለን!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አዳማ

ዶ/ር ደሳለኝ ፍቃዱ በአዳማ ሆስፒታል የቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ናቸው። ከረቡዕ እስከ ዛሬ (ዓርብ ዕለት) ድረስ ወደ አዳማ ሆስፒታል ህይወታቸው አልፎ አስክሬናቸው የመጣ ሰዎች እና የህክምና እርዳታ ሲደረግላቸው ቆይቶ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር በጠቅላላው 16 መሆኑን ያስረዳሉ።

ዶ/ር ደሳለኝ እንደሚሉት ረቡዕ ዕለት የ3 ሰዎች አስክሬን ወደ ሆስፒታል መጥቷል። ከእነዚህም መካከል ሁለቱ አፍሪካ ዱቄት ፋብሪካ ዘበኛ ጥይት ተኩሶ የገደላቸው ሰዎች ይገኙበታል።

የአዳማ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ራውዳ ሁሴን የዱቄት ፋብሪካው ጥበቃ ጥይት ተኩሶ ሁለት ሰዎችን መግደሉን እና በዚህ የተበሳጩ ሰልፈኞ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ የነበሩ 15 መኪኖች ማቃጠላቸውን ረቡዕ ዕለት ለቢቢሲ ተናግረው ነበር።

ዶ/ር ደሳለኝ ትናንት ሐሙስ ሆስፒታሉ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ ተጎጂዎችን ያስተናገደበት ቀን እንደሆነ ያስረዳሉ። "ትናንት ጉዳት ደርሶባቸው የመጡት ሰዎች ቁጥር ከ100 በላይ ይሆናል" ያሉ ሲሆን የጉዳቱ መጠን ከከባድ እስከ ቀላል የሚባል እንደሆነ ያሰረዳሉ።

"በዱላ የተደበደቡ፣ በስለት ጭንቅላታቸው ላይ የተመቱ፣ በጥይት የተመቱ ሰዎችም አሉበት" የሚሉት ዶ/ር ደሳለኝ፤ ትናንት ብቻ ህይወታቸው አልፎ አስክሬናቸው የመጣ እና በህክምና ላይ እያሉ ህይወታቸው የያለፈ ሰዎች ቁጥር 12 ነው ይላሉ።

ረቡዕ ዕለት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት ከፍተኛ የህክምና ክትትል ክፍል (አይሲዩ) ውስጥ የነበረ ወጣት ዛሬ ጠዋት ህይወቱ አልፏል ብለዋል።

"አሁንም በሆስፒታሉ በአደጋኛ የጤና ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች አሉ። የሟቾች ቁጥር ሊጨምር ይችላል። አይኑ የጠፋ፣ አጥንቱ የተሰበረ ብዙ ነው" በማለት ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-25-2

@tikvahethiopia
#አዳማ #ሰበታ

ጥቅምት 17/2012 ዓ/ም

አዳማ ከተማ ከባለፈው ሳምንት በተሻለ መልኩ አንጻራዊ ሰላም እንደሚታይባት በከተማይቱ የሚገኝ የቢቢሲ ጋዜጠኛ ዘግቧል። የአዳማ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ራውዳ ሁሴን በከተማዋ ዛሬ ጠዋት የተቃውሞ ሰልፍ ለማካሄድ በማህበራዊ ሚዲያዎች የተለያዩ ጥሪዎች ሲደረጉ መቆየታቸውን ጠቅሰው የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ይህን ለማስቆም ጥረት ማድረጋቸውን ገልጸዋል። በነዋሪዎች ዘንድ ከሚስተዋለው የደህንነት ስጋት ውጪ ከተማዋ ከሞላ ጎደል ወደ ቀድሞ የንግድ እንቅስቃሴ እየተመለሰች መሆኑን በስፍራው የሚገኝ የቢቢሲ ጋዜጠኛ ዘግቧል። ሰበታ ከተማ ወደ ቀድሞ እንቅስቃሴዋ እየተመለሰች መሆኑን የከተማው ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ታዬ ዋቅኬኔ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የንግድ ተቋሞቻቸውን ዘግተው ከነበሩት እና ከአጠቃላይ ነዋሪው ጋር ውይይት ማድረጉ እንደቀጠለ ተናግረው፤ መልካም የሚባል ለውጦች እየተመለከቱ እንደሆነ ጠቅሰዋል።

(BBC)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#DrLiaTadesse በኢትዮጵያ ተጨማሪ 87 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 3,932 የላብራቶሪ ምርመራ ሰማንያ ሰባት (87) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1,344 ደርሷል፡፡ ቫይረሱ የተገኘባቸው 59 ወንድ እና 28 ሴት ሲሆኑ የዕድሜ ክልላቸው ከ10 እስከ 70 ዓመት ውስጥ ይገኛል።…
ኦሮሚያ ክልል!

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተከናወነው የላብራቶሪ ምርመራ 284 ሲሆን ከእነዚህ መካከል ነው ስድስት (6) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው። አጠቃላይ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 83 ደርሰዋል።

የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦

ታማሚ 1 - የ21 ዓመት ኢትዮጵያዊ የምስራቅ ሃረርጌ ነዋሪ፤ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።

ታማሚ 2 - የ20 ዓመት ኢትዮጵያዊ የምስራቅ ሃረርጌ ነዋሪ፤ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።

ታማሚ 3 - የ65 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዳማ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።

ታማሚ 4 - የ46 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።

ታማሚ 5 - የ56 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።

ታማሚ 6 - የ43 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ የላብራቶሪ ምርመራው የተደረገው #አዳማ ፤ የድንበር ተሻጋሪ መኪና አሽከርካሪ።

Via @tikvahethAFAANOROMOO (Biiroo Fayyaa Oromiyaa)

@tikvhhethiopiaBot @tikvahethiopia