TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Photoshop

ከሰሞኑን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች #ISIS የለቀቀው ተብሎ እየተሰራጨ የሚገኘው #የኢትዮጵያ ስም ያለበት ፎቶ #ሀሰተኛና በphotoshop የተሰራ ነው።

NB. በፎቶው ላይ የምትመለከቷቸው ታጣቂዎች #የISIS ሳይሆኑ #የአልሸባብ ታጣቂዎች ናቸው። #TIKVAH_ETH

@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
አሜሪካ ዜጎቿን ከካቡል ማስወጣቷን ቀጥላለች። የአሜሪካ ፕሬዜዳንይ ጆ ባይደን በሰጡት መግለጫ አሜሪካ እስካሁን ድረስ 13,000 ሰዎችን ከአፍጋኒስታን ማስወጣቷን፤ ይህ በታሪክ ትልቁ እንዲሁም አስቸጋሪው እንደሆነ ተናግረዋል። ፕሬዜዳንቱ አሜሪካ እያካሄደችው ያለው ዜጎቿን በአየር የማስወጣት ዘመቻ በታሊባን እንቅፋት እየገጠመው አይደለም ሲሉ ተደምጠዋል። ይህም ከመከላከያ ኃላፊያቸው ጋር የተቃረነ ንግግር…
ካቡል ኤርፖር ት አካባቢ ውጥረት ነግሷል።

#ISIS የአፍጋኒስታን ቅርጫፉ ከአፍጋኒስታን የሚወጡ የአሜሪካ ዜጎች እና ሌሎችም ላይ ጥቃት ሊፈፅም ነው የሚል መረጃ በመገኘቱ በካቡል ኤርፖርት አካባቢ ውጥረት ነግሷል።

ቀደም ብሎ ካቡል ኤርፖርት መግቢያ ባለው የደህንነት ስጋት ከአፍጋኒስታን ሊወጡ ወደካቡል ኤርፖርት የሚሄዱ ሰዎች አዲስ መመሪያ እስኪደርሳቸው ወደኤርፖርት እንይሄዱ መልዕክት ከአሜሪካ ኤምባሲ ደርሷቸዋል፤ ነገር ግን የደህንነት ስጋቱ ምን እንደሆነ አልገለፀም ነበር።

አሁን ላይ አሜሪካ ዜጎቿን ጨምሮ ከአፍጋኒስታን ሚወጡ ሰዎች ወደኤርፖርት የሚገቡበትን አማራጭ መንገዶች እየፈለገች ነው ተብሏል፤ ይህም ከሀገሪቱ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ተሰምቷል።

እኤአ ከነሃሴ 14 ጀምሮ 17 ሺህ ሰዎች የአፍጋኒስታንን ምድር ለቀው የወጡ ሲሆን 2,500 የሚሆኑት አሜሪካውያን ናቸው። አሁን ላይ ወደ 5 ሺህ 800 የአሜሪካ ወታደሮች በካቡል ኤፖርት ጥበቃ እያደረጉ ነው።

@tikvahethiopia